➡️ ለደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የእውቅና ሠርተፍኬት ተሠጠው።
እንደ አገር በተመረጡ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች በቢሾፋቱ በተደረገው SEED PROJECT ተስፋ ድርጅት የምክክር መድረክ ለይ በSEED ፕሮጀክት ከተስፋ ድርጅት ጋር የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለሠረው ውጤታማ ተግባር እና TVT ኢንዱስትሪ ትሥሥር በመተግበር ከኢንዱሥትሪዎች ጋር በጋራ በሠረው እና ስራ ፈላጊዎችን በማስልጠን ከስራ ጋር እንዲተሳሰሩ በማረድርጉ እንዲሁም በራሳቸው ስራ ፈጥረው እንዲሰሩ ሙያዊ ሥልጠና በመሥጠት ለሠራው ተግባር የተሠጠ የእውቅና ሰርተፍኬት ነው።
➡️ ደብረ ማርቆሥ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
መጋቢት 8/2018 ዓ.ም