☂☂☂ደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና ደብረ ማርቆሥ ከተማ ሥራና ክህሎት መምሪያ ከACT ጋር በመተባበር የኢንተርፕራይዞች የገበያ ትስስር ኤግዜቤሽን እና ባዛር ማካሄደ ጀመረ።🥨🥨🥨
🧩🧩🧩🧩
ኤግዚቪሽንና ባዛሩ ከመጋቢት 28-ሚያዚያ 3/2018 ለ5ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን ደብማርቆሥ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና ደብረ ማርቆሥ ከተማ ሥራና ክህሎት መምሪያ ከACT ጋር በመተባበር ለኢንተርፕራይዞች የገበያ ትስስር ለመፍጠር ታሳቢ ያደረገ ነው።
መጋቢት 29/2018 ዓ/ም
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ