የደብረ ማርቆሥ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በመጀመሪያው ሴሚሥተር ብልጫ ውጤት ላስመዘገቡ ሴት ሰልጣኞች ነፃ የትምህርት እድል ሠጠ።
የደብረ ማርቆሥ ፓሊ ቴክኒክ EASE ፕሮጀክት በመጀመሪያው ሴሚሥተር ብልጫ ውጤት ላሥመዘገቡ ሴት የኮሌጁ ሠልጣኞች ነፃ የትምህርት ዕድል ሠጠ።
ፕሮጀክቱ በቀጣይም በየዓመቱ ከፋተኛ ውጤት ላሥመዘገቡ ሴት ሰልጣኞች ነፃ የትምህርት እድል የሚሠጥ መሆኑ ተገልፃል።
መጋቢት 25/2018 ዓ.ም
ደብረ ማርቆሥ